ትንቢተ ኤርምያስ 17:10

ትንቢተ ኤርምያስ 17:10 አማ05

እኔ እግዚአብሔር ግን የሰውን አእምሮና የሰውን ልብ እመረምራለሁ፤ እያንዳንዱንም ሰው በአካሄዱና በሥራው መጠን ዋጋውን እሰጠዋለሁ።”