ትንቢተ ኤርምያስ 23:1

ትንቢተ ኤርምያስ 23:1 አማ54

የማሰማርያዬን በጎች ለሚያጠፉና ለሚበትኑ እረኞች ወዮላቸው! ይላል እግዚአብሔር።