YouVersion Logo
Search Icon

ሐዋርያት ሥራ 27:23-24

ሐዋርያት ሥራ 27:23-24 NASV

በትናንትናዋ ሌሊት፣ የርሱ የሆንሁትና የማመልከው እግዚአብሔር የላከው መልአክ በአጠገቤ ቆሞ፣ ‘ጳውሎስ ሆይ፤ አትፍራ፤ በቄሳር ፊት መቆም ይገባሃል፤ ከአንተ ጋራ የሚጓዙትንም ሰዎች ሕይወት እግዚአብሔር አትርፎልሃል’ አለኝ።

Free Reading Plans and Devotionals related to ሐዋርያት ሥራ 27:23-24