1
ዘፀአት 1:17
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
አዋላጆቹ ግን እግዚአብሔርን (ኤሎሂም) ስለ ፈሩ የግብፅ ንጉሥ ያዘዛቸውን አልፈጸሙም፤ ወንዶቹንም ልጆች በሕይወት እንዲኖሩ ተዉአቸው።
قارن
اكتشف ዘፀአት 1:17
2
ዘፀአት 1:12
ነገር ግን ባስጨነቋቸው መጠን የእስራኤላውያን ቍጥር በዛ፤ በምድሪቱም እየተስፋፉ ሄዱ፤ ከዚህም የተነሣ ግብፃውያኑ እስራኤላውያንን እጅግ ፈሯቸው፤
اكتشف ዘፀአት 1:12
3
ዘፀአት 1:21
አዋላጆቹም እግዚአብሔርን (ኤሎሂም) በመፍራታቸው ቤተ ሰብ ሰጣቸው።
اكتشف ዘፀአት 1:21
4
ዘፀአት 1:8
በግብፅም፣ ስለ ዮሴፍ የማያውቅ አዲስ ንጉሥ ነገሠ።
اكتشف ዘፀአት 1:8
الصفحة الرئيسية
الكتاب المقدس
خطط
فيديوهات