ዘፀአት 24:17-18

ዘፀአት 24:17-18 NASV

ለእስራኤላውያን የእግዚአብሔር (ያህዌ) ክብር በተራራው ጫፍ ላይ እንደሚባላ እሳት ሆኖ ይታይ ነበር። ከዚያም ሙሴ ወደ ተራራው ሲወጣ ደመናው ውስጥ ገባ፤ በተራራውም ላይ አርባ ቀንና አርባ ሌሊት ቈየ።

خطط قرأة مجانية و مواضيع تعبدية ذات صلة بዘፀአት 24:17-18