ዘፍጥረት 22:12

ዘፍጥረት 22:12 NASV

እርሱም፣ “እጅህን በብላቴናው ላይ አታሳርፍ፤ ምንም ጕዳት አታድርስበት፤ እነሆ፤ እግዚአብሔርን (ኤሎሂም) እንደምትፈራ ተረድቻለሁ፤ ልጅህን፣ ያውም አንዱን ልጅህን ለእኔ ለመስጠት አልሳሳህምና” አለው።

خطط قرأة مجانية و مواضيع تعبدية ذات صلة بዘፍጥረት 22:12