ዘፍጥረት 22:17-18

ዘፍጥረት 22:17-18 NASV

በርግጥ እባርክሃለሁ፤ ዘርህን እንደ ሰማይ ከዋክብት፣ እንደ ባሕር ዳር አሸዋም አበዛዋለሁ። ዘሮችህም የጠላቶቻቸውን ደጆች ይወርሳሉ፤ ቃሌን ስለ ሰማህ የምድር ሕዝቦች ሁሉ በዘርህ ይባረካሉ።”

خطط قرأة مجانية و مواضيع تعبدية ذات صلة بዘፍጥረት 22:17-18