1
2 ተሰሎንቄ 3:3
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
ጌታ ግን ታማኝ ነው፤ እርሱም ያበረታችኋል፤ ከክፉውም ይጠብቃችኋል።
Compare
Explore 2 ተሰሎንቄ 3:3
2
2 ተሰሎንቄ 3:5
ጌታ ልባችሁን ወደ እግዚአብሔር ፍቅርና ወደ ክርስቶስ ጽናት ይምራው።
Explore 2 ተሰሎንቄ 3:5
3
2 ተሰሎንቄ 3:6
ወንድሞች ሆይ፤ ያለ ሥርዐት ከሚመላለስ እና ከእኛ በተቀበላችሁት ትምህርት መሠረት ከማይኖር ወንድም እንድትርቁ በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም እናዝዛችኋለን፤
Explore 2 ተሰሎንቄ 3:6
4
2 ተሰሎንቄ 3:2
ደግሞም ሰው ሁሉ እምነት ያለው ስለማይሆን ከዐመፀኞችና ከክፉ ሰዎች እንድንድን ጸልዩልን።
Explore 2 ተሰሎንቄ 3:2
Home
Bible
Plans
Videos