1
መዝሙር 24:1
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
NASV
ምድርና በርሷ ያለው ሁሉ፣ ዓለምና በውስጧ የሚኖር ሁሉ የእግዚአብሔር ነው፤
Compare
Explore መዝሙር 24:1
2
መዝሙር 24:10
ይህ የክብር ንጉሥ ማን ነው? የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር፣ እርሱ የክብር ንጉሥ ነው። ሴላ
Explore መዝሙር 24:10
3
መዝሙር 24:3-4
ወደ እግዚአብሔር ተራራ ማን ሊወጣ ይችላል? በተቀደሰ ስፍራውስ ማን ይቆማል? ንጹሕ እጅና ቅን ልብ ያለው፤ ነፍሱን ለሐሰት ነገር የማያስገዛ፤ በውሸት የማይምል።
Explore መዝሙር 24:3-4
4
መዝሙር 24:8
ይህ የክብር ንጉሥ ማን ነው? እግዚአብሔር ነው ብርቱና ኀያል፤ እግዚአብሔር ነው በውጊያ ኀያል።
Explore መዝሙር 24:8
Home
Bible
Plans
Videos