1
ሮሜ 11:36
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
ሁሉም ከርሱ፣ በርሱ፣ ለርሱ ነውና፤ ለርሱ ለዘላለም ክብር ይሁን! አሜን።
Compare
Explore ሮሜ 11:36
2
ሮሜ 11:33
የእግዚአብሔር የጥበቡና የዕውቀቱ ባለጠግነት እንዴት ጥልቅ ነው! ፍርዱ አይመረመርም፤ ለመንገዱም ፈለግ የለውም!
Explore ሮሜ 11:33
3
ሮሜ 11:34
“የጌታን ልብ ያወቀ ማን ነው? አማካሪውስ የነበረ ማን ነው?”
Explore ሮሜ 11:34
4
ሮሜ 11:5-6
በአሁኑ ጊዜም እንደዚሁ በጸጋ የተመረጡ ቅሬታዎች አሉ። እንግዲህ በጸጋ ከሆነ በሥራ አይደለም፤ በሥራ ቢሆንማ ኖሮ ጸጋ፣ ጸጋ መሆኑ በቀረ ነበር።
Explore ሮሜ 11:5-6
5
ሮሜ 11:17-18
ከቅርንጫፎቹ አንዳንዶቹ ቢሰበሩ፣ አንተም የበረሓ ወይራ ሆነህ ሳለ በሌሎቹ መካከል ገብተህ ከተጣበቅህና ከወይራው ዘይት ሥር የሚገኘውን በረከት ተካፋይ ከሆንህ፣ በእነዚያ ቅርንጫፎች ላይ አትኵራራ። ብትኰራ ግን ይህን አስተውል፤ አንተ ሥሩን አትሸከምም፤ ሥሩ አንተን ይሸከምሃል እንጂ።
Explore ሮሜ 11:17-18
Home
Bible
Plans
Videos