1
መዝሙረ ዳዊት 109:30
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
ጌታን በአፌ እጅግ አመሰግነዋለሁ። በብዙዎችም መካከል አከብረዋለሁ፥
Compare
Explore መዝሙረ ዳዊት 109:30
2
መዝሙረ ዳዊት 109:26
አቤቱ አምላኬ፥ እርዳኝ፥ እንደ ጽኑ ፍቅርህም አድነኝ።
Explore መዝሙረ ዳዊት 109:26
3
መዝሙረ ዳዊት 109:31
ነፍሱን ከሚያሳድዱአት ያድን ዘንድ ከድሀ በኩል ቆሞአልና።
Explore መዝሙረ ዳዊት 109:31
Home
Bible
Plans
Videos