1
የዮሐንስ ራእይ 16:15
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
“እነሆ እንደ ሌባ እመጣለሁ፤ ራቁቱን እንዳይሄድ ኀፍረቱንም እንዳያዩ ነቅቶ ልብሱን የሚጠብቅ ብፁዕ ነው።”
Compare
Explore የዮሐንስ ራእይ 16:15
2
የዮሐንስ ራእይ 16:12
ስድስተኛውም መልአክ ጽዋውን በታላቁ ወንዝ በኤፍራጥስ ላይ አፈሰሰ፤ ከፀሐይም መውጫ ለሚመጡ ነገሥታት መንገድ እንዲሰናዳላቸው ውሃው ደረቀ።
Explore የዮሐንስ ራእይ 16:12
3
የዮሐንስ ራእይ 16:14
የአጋንንት መናፍስት ናቸውና፥ ምልክት እያደረጉ፥ በታላቁና ሁሉን በሚገዛው በእግዚአብሔር ቀን ለሚሆነው ጦርነት እንዲያስከትቱአቸው ወደ ዓለም ሁሉ ነገሥታት ይወጣሉ።
Explore የዮሐንስ ራእይ 16:14
4
የዮሐንስ ራእይ 16:13
ከዘንዶውም አፍና ከአውሬው አፍ፥ ከሐሰተኛውም ነቢይ አፍ ጓጉንቸሮችን የሚመስሉ ሦስት ርኩሳን መናፍስት ሲወጡ አየሁ፤
Explore የዮሐንስ ራእይ 16:13
5
የዮሐንስ ራእይ 16:9
ሰዎችም በታላቅ ትኩሳት ተቃጠሉ፤ በነዚህም መቅሠፍቶች ላይ ሥልጣን ያለውን የእግዚአብሔርን ስም ተሳደቡ፤ ክብርንም እንዲሰጡት ንስሓ አልገቡም።
Explore የዮሐንስ ራእይ 16:9
6
የዮሐንስ ራእይ 16:2
የመጀመሪያውም መልአክ ሄዶ ጽዋውን በምድር ላይ አፈሰሰ፤ የአውሬውም ምልክት ባለባቸው ለምስሉም በሚሰግዱ ሰዎች ላይ ክፉኛ የሚነዘንዝ ቁስል ሆነባቸው።
Explore የዮሐንስ ራእይ 16:2
7
የዮሐንስ ራእይ 16:16
በዕብራይስጥም አርማጌዶን ወደሚባል ስፍራ እስከተቱአቸው።
Explore የዮሐንስ ራእይ 16:16
Home
Bible
Plans
Videos