1
መጽሐፈ ሳሙኤል ቀዳማዊ 24:5-6
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
የዳዊትም ሰዎች፥ “እነሆ፥ ጠላትህን በእጅህ አሳልፌ እሰጠዋለሁ፤ በዐይንህም ደስ የሚያሰኝህን ታደርግበታለህ ብሎ እግዚአብሔር የነገረህ ቀን እነሆ ዛሬ ነው” አሉት። ዳዊትም ተነሥቶ የሳኦልን መጐናጸፊያ ዘርፍ በቀስታ ቈረጠ። ከዚያም በኋላ እንዲህ ሆነ፤ የሳኦልን የልብሱን ዘርፍ ስለ ቈረጠ የዳዊት ልብ በኀዘን ተመታ።
Compare
Explore መጽሐፈ ሳሙኤል ቀዳማዊ 24:5-6
2
መጽሐፈ ሳሙኤል ቀዳማዊ 24:7
ዳዊትም ሰዎቹን፥ “እግዚአብሔር የቀባው ነውና እግዚአብሔር በቀባው በጌታዬ ላይ እንዲህ ያለውን ነገር አደርግ ዘንድ፥ እጄንም እጥልበት ዘንድ እግዚአብሔር ከእኔ ያርቀው” አላቸው።
Explore መጽሐፈ ሳሙኤል ቀዳማዊ 24:7
Home
Bible
Plans
Videos