1
ትንቢተ ኢሳይያስ 17:1
መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)
ስለ ደማስቆ የተነገረ ሸክም። እነሆ፥ ደማስቆ ከተማ ከመሆን ተቋርጣለች፥ ባድማና የፍርስራሽ ክምር ትሆናለች።
Compare
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 17:1
2
ትንቢተ ኢሳይያስ 17:3
ምሽግም ከኤፍሬም፥ መንግሥትም ከደማስቆ ተወገደች የሶርያም ቅሬታ እንደ እስራኤል ልጆች ክብር ይሆናል ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር።
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 17:3
3
ትንቢተ ኢሳይያስ 17:4
በዚያን ቀን እንዲህ ይሆናል፥ የያዕቆብ ክብር ይደክማል የሥጋውም ውፍረት ይከሳል።
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 17:4
4
ትንቢተ ኢሳይያስ 17:2
ከተሞችዋ ለዘላለም የተፈቱ ይሆናሉ፥ ለመንጋ ማሰማርያ ይሆናሉ፥ መንጎች በዚያ ያርፋሉ የሚያስፈራቸውም የለም።
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 17:2
Home
Bible
Plans
Videos