1
ትንቢተ ኢሳይያስ 59:2
መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)
አማ54
ነገር ግን በደላችሁ በእናንተና በአምላካችሁ መካከል ለይታለች፥ እንዳይሰማም ኃጢአታችሁ ፊቱን ከእናንተ ሰውሮታል።
Compare
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 59:2
2
ትንቢተ ኢሳይያስ 59:1
እነሆ፥ የእግዚአብሔር እጅ ከማዳን አላጠረችም፥ ጆሮውም ከመስማት አልደነቈረችም፥
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 59:1
3
ትንቢተ ኢሳይያስ 59:21
ከእነርሱ ጋር ያለው ቃል ኪዳኔ ይህ ነው ይላል እግዚአብሔር፥ በአንተ ላይ ያለው መንፈሴ በአፍህም ውስጥ ያደረግሁት ቃሌ ከዛሬ ጀምሮ እስከ ዘላለም ድረስ ከአፍህ ከዘርህም አፍ ከዘር ዘርህም አፍ አያልፍም፥ ይላል እግዚአብሔር።
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 59:21
4
ትንቢተ ኢሳይያስ 59:19
እርሱ የእግዚአብሔር ነፋስ እንደሚነዳው እንደ ጐርፍ ፈሳሽ ይመጣልና በምዕራብ ያሉት የእግዚአብሔርን ስም፥ በፀሐይ መውጫም ያሉት ክብሩን ይፈራሉ።
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 59:19
5
ትንቢተ ኢሳይያስ 59:20
ለጽዮን ታዳጊ ይመጣል፥ በያዕቆብም ዘንድ ከኃጢአት ለሚርቁ፥ ይላል እግዚአብሔር።
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 59:20
Home
Bible
Plans
Videos