1
የማቴዎስ ወንጌል 25:40
መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)
ንጉሡም መልሶ፦ እውነት እላችኋለሁ፥ ከሁሉ ከሚያንሱ ከእነዚህ ወንድሞቼ ለአንዱ እንኳ ስላደረጋችሁት ለእኔ አደረጋችሁት ይላቸዋል።
Compare
Explore የማቴዎስ ወንጌል 25:40
2
የማቴዎስ ወንጌል 25:21
ጌታውም፦ መልካም፥ አንተ በጎ ታማኝም ባሪያ፤ በጥቂቱ ታምነሃል፥ በብዙ እሾምሃለሁ፤ ወደ ጌታህ ደስታ ግባ አለው።
Explore የማቴዎስ ወንጌል 25:21
3
የማቴዎስ ወንጌል 25:29
ላለው ሁሉ ይሰጠዋልና ይበዛለትማል፤ ከሌለው ግን ያው ያለው እንኳ ይወሰድበታል።
Explore የማቴዎስ ወንጌል 25:29
4
የማቴዎስ ወንጌል 25:13
ቀኒቱንና ስዓቲቱን አታውቁምና እንግዲህ ንቁ።
Explore የማቴዎስ ወንጌል 25:13
5
የማቴዎስ ወንጌል 25:35
ተርቤ አብልታችሁኛልና፥ ተጠምቼ አጠጥታችሁኛልና፥ እንግዳ ሆኜ ተቀብላችሁኛልና፥ ታርዤ አልብሳችሁኛልና፥
Explore የማቴዎስ ወንጌል 25:35
6
የማቴዎስ ወንጌል 25:23
ጌታውም፦ መልካም፥ አንተ በጎ፥ ታማኝም ባሪያ፤ በጥቂቱ ታምነሃል፥ በብዙ እሾምሃለሁ፥ ወደ ጌታህ ደስታ ግባ አለው።
Explore የማቴዎስ ወንጌል 25:23
7
የማቴዎስ ወንጌል 25:36
ታምሜ ጠይቃችሁኛልና፥ ታስሬ ወደ እኔ መጥታችኋልና።
Explore የማቴዎስ ወንጌል 25:36
Home
Bible
Plans
Videos