YouVersion Logo
Search Icon

ሐዋርያት ሥራ 7:59-60

ሐዋርያት ሥራ 7:59-60 NASV

እስጢፋኖስም እየወገሩት ሳለ፣ “ጌታ ኢየሱስ ሆይ፤ ነፍሴን ተቀበላት፤” ብሎ ጸለየ፤ ከዚያም ተንበርክኮ በታላቅ ድምፅ፣ “ጌታ ሆይ፤ ይህን ኀጢአት አትቍጠርባቸው!” ብሎ ጮኸ፤ ይህን ካለ በኋላም አንቀላፋ።

Related Videos

Free Reading Plans and Devotionals related to ሐዋርያት ሥራ 7:59-60