YouVersion Logo
Search Icon

ሐዋርያት ሥራ 9:4-5

ሐዋርያት ሥራ 9:4-5 NASV

እርሱም በመሬት ላይ ወደቀ፤ በዚያ ጊዜም “ሳውል፤ ሳውል፤ ለምን ታሳድደኛለህ?” የሚል ድምፅ ሰማ። ሳውልም፣ “ጌታ ሆይ፤ አንተ ማን ነህ?” አለው። እርሱም እንዲህ አለው፤ “እኔማ አንተ የምታሳድደኝ ኢየሱስ ነኝ።

Related Videos

Free Reading Plans and Devotionals related to ሐዋርያት ሥራ 9:4-5