YouVersion Logo
Search Icon

ዘፍጥረት 16:11

ዘፍጥረት 16:11 NASV

የእግዚአብሔርም (ያህዌ) መልአክ በተጨማሪ እንዲህ አላት፤ “እነሆ፤ ፀንሰሻል፤ ወንድ ልጅ ትወልጃለሽ፤ እግዚአብሔር (ያህዌ) ችግርሽን ተመልክቷል፤ ስሙን እስማኤል ትዪዋለሽ።