እርሱም ደቀ መዛሙርቱን፣ “እምነታችሁ የት አለ?” አላቸው። እነርሱም በፍርሀትና በመደነቅ፣ “ይህ ነፋስንና ውሃን የሚያዝዝ፣ እነርሱም የሚታዘዙለት እርሱ ማን ነው?” ተባባሉ።
Read ሉቃስ 8
Listen to ሉቃስ 8
Share
Compare All Versions: ሉቃስ 8:25
Save verses, read offline, watch teaching clips, and more!
Home
Bible
Plans
Videos