YouVersion Logo
Search Icon

የሉቃስ ወንጌል 18:7-8

የሉቃስ ወንጌል 18:7-8 አማ05

እግዚአብሔር ታዲያ፥ ሌት ተቀን እየጮኹ ለሚለምኑት ሕዝቦቹ አይፈርድላቸውምን? ችላ በማለትስ ርዳታውን ያዘገይባቸዋልን? ሳይዘገይ በፍጥነት ይፈርድላቸዋል እላችኋለሁ። ነገር ግን የሰው ልጅ በሚመጣበት ጊዜ በምድር ላይ እምነትን ያገኝ ይሆን?”

Free Reading Plans and Devotionals related to የሉቃስ ወንጌል 18:7-8