YouVersion Logo
Search Icon

ኦሪት ዘፍጥረት 1:30

ኦሪት ዘፍጥረት 1:30 መቅካእኤ

ለምድርም አራዊት ሁሉ፥ ለሰማይም ወፎች ሁሉ፥ ሕያው ነፍስ ላላቸው ለምድር ተንቀሳቃሾችም ሁሉ የሚበቅለው ሐመልማል ሁሉ መብል ይሁንላቸው፥” እንዲሁም ሆነ።