መዝሙረ ዳዊት 100
100
1የምስጋና መዝሙር።
ምድር ሁሉ፥ ለጌታ እልል በሉ፥
2በደስታም ለጌታ ተገዙ፥
በእልልታም ወደ ፊቱ ግቡ።
3 #
መዝ. 23፥1፤ 95፥7፤ ሚክ. 7፥14፤ ኢሳ. 64፥7። ጌታ እርሱ አምላክ እንደሆነ እወቁ፥
እርሱ ሠራን፥ እኛም የእርሱ ነን፥
እኛስ ሕዝቡ የማሰማርያውም በጎች ነን።
4 #
መዝ. 106፥1፤ 107፥1፤ 118፥1፤ 136፥1፤ 138፥8፤ ኤር. 33፥11። ወደ ደጆቹ በውዳሴ፥
ወደ አደባባዮቹም በምስጋና ግቡ፥
አመስግኑት፥ ስሙንም ባርኩ፥
5ጌታ ቸር፥ ፍቅሩም ለዘለዓለም፥
እውነቱም ለልጅ ልጅ ነውና።
Currently Selected:
መዝሙረ ዳዊት 100: መቅካእኤ
Highlight
Share
Copy
![None](/_next/image?url=https%3A%2F%2Fimageproxy.youversionapistaging.com%2F58%2Fhttps%3A%2F%2Fweb-assets.youversion.com%2Fapp-icons%2Fen.png&w=128&q=75)
Want to have your highlights saved across all your devices? Sign up or sign in