መዝሙረ ዳዊት 92
92
በሰንበት ቀን የምስጋና መዝሙር።
1እግዚአብሔር ነገሠ፥ ክብሩንም ለበሰ፤
እግዚአብሔር ኀይልን ለበሰ፥ ታጠቀም፤
ዓለምንም እንዳትናወጥ አጸናት።
2አቤቱ፥#“አቤቱ” የሚለው በግእዝ ብቻ። ዙፋንህ ከጥንት ጀምሮ የተዘጋጀ ነው፥
አንተም መቼም መች እስከ ዘለዓለም ነህ።
3አቤቱ፥ ወንዞች ከፍ ከፍ አደረጉ፥
ወንዞች ቃሎቻቸውን ከፍ ከፍ አደረጉ።
4ከብዙ ውኆች ድምፅ የተነሣ
የባሕር እንቅስቃሴዋ#ዕብ. “ሞገድ” ይላል። ድንቅ ነው።
ድንቅስ በልዕልና የሚኖር እግዚአብሔር ነው።
5ምስክርህ እጅግ የታመነ ነው፤
አቤቱ፥ እስከ ረዥም ዘመን ድረስ ለቤትህ ምስጋና#ዕብ. “ቅድስና” ይላል። ይገባል።
Currently Selected:
መዝሙረ ዳዊት 92: አማ2000
Highlight
Share
Copy

Want to have your highlights saved across all your devices? Sign up or sign in
መዝሙረ ዳዊት 92
92
በሰንበት ቀን የምስጋና መዝሙር።
1እግዚአብሔር ነገሠ፥ ክብሩንም ለበሰ፤
እግዚአብሔር ኀይልን ለበሰ፥ ታጠቀም፤
ዓለምንም እንዳትናወጥ አጸናት።
2አቤቱ፥#“አቤቱ” የሚለው በግእዝ ብቻ። ዙፋንህ ከጥንት ጀምሮ የተዘጋጀ ነው፥
አንተም መቼም መች እስከ ዘለዓለም ነህ።
3አቤቱ፥ ወንዞች ከፍ ከፍ አደረጉ፥
ወንዞች ቃሎቻቸውን ከፍ ከፍ አደረጉ።
4ከብዙ ውኆች ድምፅ የተነሣ
የባሕር እንቅስቃሴዋ#ዕብ. “ሞገድ” ይላል። ድንቅ ነው።
ድንቅስ በልዕልና የሚኖር እግዚአብሔር ነው።
5ምስክርህ እጅግ የታመነ ነው፤
አቤቱ፥ እስከ ረዥም ዘመን ድረስ ለቤትህ ምስጋና#ዕብ. “ቅድስና” ይላል። ይገባል።
Currently Selected:
:
Highlight
Share
Copy

Want to have your highlights saved across all your devices? Sign up or sign in