YouVersion Logo
Search Icon

የዮሐንስ ራእይ 7:3-4

የዮሐንስ ራእይ 7:3-4 አማ54

የአምላካችንን ባሪያዎች ግምባራቸውን እስክናትማቸው ድረስ ምድርን ቢሆን ወይም ባሕርን ወይም ዛፎችን አትጕዱ አላቸው። የታተሙትንም ቍጥር ሰማሁ፤ ከእስራኤል ልጆች ነገድ ሁሉ የታተሙት መቶ አርባ አራት ሺህ ነበሩ።

Video for የዮሐንስ ራእይ 7:3-4