Logo de YouVersion
Icono de búsqueda

የዮሐንስ ወንጌል 6:11-12

የዮሐንስ ወንጌል 6:11-12 መቅካእኤ

ኢየሱስም እንጀራውን ያዘ፤ አመስግኖም ለደቀ መዛሙርቱ ሰጠ፤ ደቀ መዛሙርቱም ለተቀመጡት ሰዎች ሰጡአቸው፤ እንዲሁም ከዓሣው በፈለጉት መጠን። ከጠገቡም በኋላ ደቀ መዛሙርቱን “አንድም እንኳን እንዳይጠፋ የተረፈውን ቁርስራሽ አከማቹ፤” አላቸው።

Planes de lectura y devocionales gratis relacionados con የዮሐንስ ወንጌል 6:11-12