1
ኦሪት ዘፍጥረት 5:24
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
ይህን ያኽል ዘመን የኖረውም የእግዚአብሔርን መንገድ በመከተል ነበር፤ ከዚህ በኋላ እግዚአብሔር ስለ ወሰደው አልተገኘም።
ತಾಳೆಮಾಡಿ
ኦሪት ዘፍጥረት 5:24 ಅನ್ವೇಷಿಸಿ
2
ኦሪት ዘፍጥረት 5:22
ከዚህ በኋላ ሔኖክ የእግዚአብሔርን መንገድ በመከተል 300 ዓመት ኖረ፤ ሌሎችንም ወንዶችና ሴቶች ልጆች ወለደ፤
ኦሪት ዘፍጥረት 5:22 ಅನ್ವೇಷಿಸಿ
3
ኦሪት ዘፍጥረት 5:1
የአዳም የዘር ሐረግ ከዚህ የሚከተለው ነው፦ እግዚአብሔር ሰውን በፈጠረ ጊዜ በራሱ አምሳያ ፈጠራቸው፤
ኦሪት ዘፍጥረት 5:1 ಅನ್ವೇಷಿಸಿ
4
ኦሪት ዘፍጥረት 5:2
ወንድና ሴት አድርጎ ፈጠራቸው፤ ባረካቸው፤ “ሰው” ብሎም ሰየማቸው።
ኦሪት ዘፍጥረት 5:2 ಅನ್ವೇಷಿಸಿ
ಮುಖಪುಟ
ಬೈಬಲ್
ಯೋಜನೆಗಳು
ವೀಡಿಯೊಗಳು