1
የሉቃስ ወንጌል 12:40
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
እናንተም ተዘጋጅታችሁ ኑሩ፤ የሰው ልጅ ባልጠረጠራችሁበት ሰዓት ይመጣልና።”
비교
የሉቃስ ወንጌል 12:40 살펴보기
2
የሉቃስ ወንጌል 12:31
ነገር ግን የእግዚአብሔርን መንግሥትና ጽድቅ ሹ፤ ይህም ሁሉ ይጨመርላችኋል።
የሉቃስ ወንጌል 12:31 살펴보기
3
የሉቃስ ወንጌል 12:15
“ዕወቁ፤ ከቅሚያም ሁሉ ተጠበቁ፤ ሰው የሚድን ገንዘብ በማብዛት አይደለምና” አላቸው።
የሉቃስ ወንጌል 12:15 살펴보기
4
የሉቃስ ወንጌል 12:34
መዝገባችሁ ካለበት ልባችሁ በዚያ ይኖራልና።
የሉቃስ ወንጌል 12:34 살펴보기
5
የሉቃስ ወንጌል 12:25
ከእናንተስ ዐስቦ በቁመቱ ላይ አንድ ክንድ መጨመር የሚቻለው ማነው?
የሉቃስ ወንጌል 12:25 살펴보기
6
የሉቃስ ወንጌል 12:22
ለደቀ መዛሙርቱም እንዲህ አላቸው፥ “ስለዚህ እላችህዋለሁ፤ ለነፍሳችሁ ስለምትበሉትና ስለምትጠጡት፥ ለሰውነታችሁም ስለምትለብሱት አትጨነቁ።
የሉቃስ ወንጌል 12:22 살펴보기
7
የሉቃስ ወንጌል 12:7
የእናንተስ የራስ ጠጕራችሁ ሁሉ የተቈጠረ ነው፤ እንግዲህ አትፍሩ፤ ከብዙ ወፎች እናንተ ትበልጣላችሁና።
የሉቃስ ወንጌል 12:7 살펴보기
8
የሉቃስ ወንጌል 12:32
“አንተ ታናሽ መንጋ፥ አትፍራ፤ አባታችሁ መንግሥቱን ሊሰጣችሁ ወዶአልና።
የሉቃስ ወንጌል 12:32 살펴보기
9
የሉቃስ ወንጌል 12:24
የማይዘሩትንና የማያጭዱትን፥ ጎተራና ጕድጓድ የሌላቸውን የቍራዎችን ጫጭቶች ተመልከቱ፤ እግዚአብሔር ግን ይመግባቸዋል፤ እንግዲህ እናንተ ከወፎች እንዴት እጅግ አትበልጡም?
የሉቃስ ወንጌል 12:24 살펴보기
10
የሉቃስ ወንጌል 12:29
እናንተም የምትበሉትንና የምትጠጡትን አትፈልጉ፤ ወዲያና ወዲህም አትበሉ፤ አትጨነቁለትም።
የሉቃስ ወንጌል 12:29 살펴보기
11
የሉቃስ ወንጌል 12:28
እነሆ፥ ዛሬ ያለውን፥ ነገም ወደ እሳት የሚጣለውን የአበባ አገዳ እግዚአብሔር እንዲህ የሚያደርገው ከሆነ፥ እናንተ እምነት የጐደላችሁ፥ ለእናንተማ እንዴት አብልጦ አያደርግላችሁ?
የሉቃስ ወንጌል 12:28 살펴보기
12
የሉቃስ ወንጌል 12:2
የማይገለጥ የተሰወረ፥ የማይታይም የተሸሸገ የለምና።
የሉቃስ ወንጌል 12:2 살펴보기
홈
성경
묵상
동영상