ኦሪት ዘፍጥረት 9:12-13

ኦሪት ዘፍጥረት 9:12-13 መቅካእኤ

እንዲህም ሲል እግዚአብሔር ተናገረ፦ “በእኔና በእናንተ፥ ከእናንተም ጋር ባለው በሕያው ፍጥረት ሁሉ መካከል፥ ለዘለዓለም የማደርገው፥ የቃል ኪዳን ምልክት ይህ ነው፥ ቀስቴን በደመና አደርጋለሁ፥ ይህም በእኔና በምድር መካከል የቃል ኪዳን ምልክት ይሆናል።

Gratis leesplannen en overdenkingen die te maken hebben met ኦሪት ዘፍጥረት 9:12-13