የሉቃስ ወንጌል 10:36-37

የሉቃስ ወንጌል 10:36-37 መቅካእኤ

እንግዲህ ከነዚህ ከሦስቱ በወንበዴዎች እጅ ለወደቀው ሰው ባልንጀራ የሆነው ማንኛው ይመስልሃል?” እርሱም፦ “ምሕረት ያደረገለት፤” አለ። ኢየሱስም፦ “ሂድ አንተም እንዲሁ አድርግ!” አለው።

Gratis leesplannen en overdenkingen die te maken hebben met የሉቃስ ወንጌል 10:36-37