የሉቃስ ወንጌል 8:13

የሉቃስ ወንጌል 8:13 መቅካእኤ

እንዲሁም በዐለት ላይ ያሉት ቃሉን በሰሙ ጊዜ በደስታ የሚቀበሉት ናቸው፤ ነገር ግን ሥር የላቸውም፥ እነርሱም ለጊዜው ብቻ ያምናሉ እንጂ በፈተና ጊዜ ይክዳሉ።

Gratis leesplannen en overdenkingen die te maken hebben met የሉቃስ ወንጌል 8:13