1
የሉቃስ ወንጌል 16:10
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
“በትንሹ የታመነ በብዙም እንዲሁ የታመነ ነው፤ በትንሹ የሚያታልል በብዙም እንዲሁ ያታልላል።
Karşılaştır
የሉቃስ ወንጌል 16:10 keşfedin
2
የሉቃስ ወንጌል 16:13
ለሁለት ጌቶች መገዛት የሚቻለው አንድም አገልጋይ የለም፤ ወይ አንዱን ሲጠላ ሌላውን ይወዳል፤ ወይ አንዱን ሲጠጋ ሌላውን ይንቃል። ለእግዚአብሔርና ለገንዘብ መገዛት አትችሉም።”
የሉቃስ ወንጌል 16:13 keşfedin
3
የሉቃስ ወንጌል 16:11-12
እንግዲያስ በዐመፃ ገንዘብ ካልታመናችሁ፥ እውነተኛውን ገንዘብ ማን አደራ ይሰጣችኋል? በሌላ ሰው ገንዘብ ካልታመናችሁ፥ የእናንተን ማን ይሰጣችኋል?
የሉቃስ ወንጌል 16:11-12 keşfedin
4
የሉቃስ ወንጌል 16:31
‘ሙሴንና ነቢያትንም የማይሰሙ ከሆነ፥ ከሙታንም እንኳ አንድ ሰው ቢነሣ አያምኑም፤’ አለው።”
የሉቃስ ወንጌል 16:31 keşfedin
5
የሉቃስ ወንጌል 16:18
“ሚስቱን ፈቶ ሌላ የሚያገባ ሁሉ ያመነዝራል፤ ባልዋም የፈታትን የሚያገባ ያመነዝራል።
የሉቃስ ወንጌል 16:18 keşfedin
Ana Sayfa
Kutsal Kitap
Okuma Planları
Videolar