1
ኦሪት ዘፍጥረት 7:1
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
መቅካእኤ
ጌታም ኖኅን እንዲህ አለው፦ “በዚህ ዘመን ካለው ትውልድ መካከል ጻድቅ አንተ ሆነህ አይቼሃለሁና፥ አንተ ቤተሰቦችህን ሁሉ ይዘህ ወደ መርከብ ግባ።
So sánh
Khám phá ኦሪት ዘፍጥረት 7:1
2
ኦሪት ዘፍጥረት 7:24
ውሃውም እስከ መቶ ኀምሳ ቀን አልጐደለም ነበር።
Khám phá ኦሪት ዘፍጥረት 7:24
3
ኦሪት ዘፍጥረት 7:11
ኖኅ ስድስት መቶ ዓመት በሆነው፥ በሁለተኛው ወር፥ ከወሩም በዓሥራ ሰባተኛው ቀን ላይ፥ ከምድር በታች ያለው የታላቁ ጥልቅ መፍለቂያዎች ሁሉ በድንገት ተነደሉ፥ የሰማያትም መስኮቶች ተከፈቱ፥
Khám phá ኦሪት ዘፍጥረት 7:11
4
ኦሪት ዘፍጥረት 7:23
እግዚአብሔር በምድር ላይ ያለውን ሕያው ፍጥረት ሁሉ፥ ሰዎችንም፥ እንስሶችንም፥ ወፎችንም፥ በደረታቸው እየተሳቡ የሚንቀሳቀሱ ፍጥረቶች ሳይቀሩ ሁሉንም አጠፋ። ከሞት የተረፉት ኖኅና ከእርሱ ጋር በመርከቡ ውስጥ የነበሩት ብቻ ነበሩ።
Khám phá ኦሪት ዘፍጥረት 7:23
5
ኦሪት ዘፍጥረት 7:12
ዝናቡም አርባ ቀንና አርባ ሌሊት በምድር ላይ ዘነበ።
Khám phá ኦሪት ዘፍጥረት 7:12
Trang chủ
Kinh Thánh
Kế hoạch
Video