28 ቀናት
በሐዋርያት ሥራ ውስጥ ያለው ይህ የምዕራፍ-ቀን የንባብ እቅድ የኢየሱስ ደቀ መዛሙርት ካረገ በኋላ ያደረጉትን ጉዞ ይከተላል። ቤተ ክርስቲያን እንዴት እንደተወለደች፣ የእግዚአብሔር ሕዝብ በመንፈሱ እንዴት ኃይል እንደተሰጠው፣ የኢየሱስ ተከታዮች ፈተናዎችንና ስደትን እንዴት እንደታገሡ፣ እና ምን ያህል ሰዎች የእግዚአብሔርን ፍቅር ምሥራች ለመስማት እንደመጡ እወቅ። ይህ እቅድ የተዘጋጀው በYouVersion ነው።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች