1
1 ሳሙኤል 10:6
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
የእግዚአብሔር መንፈስ በኀይል ይወርድብሃል፤ ከእነርሱ ጋራ ትንቢት ትናገራለህ፤ እንደ ሌላ ሰውም ሆነህ ትለወጣለህ።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
1 ሳሙኤል 10:9
ሳኦል ከሳሙኤል ተለይቶ ለመሄድ ፊቱን በመለሰ ጊዜ፣ እግዚአብሔር የሳኦልን ልብ ለወጠው፤ ምልክቱም ሁሉ በዚያ ዕለት ተፈጸመ።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች