1
2 ሳሙኤል 5:4
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
ዳዊት በነገሠ ጊዜ ዕድሜው ሠላሳ ዓመት ነበረ፤ አርባ ዓመትም ገዛ።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
2 ሳሙኤል 5:19
ስለዚህም ዳዊት፣ “በፍልስጥኤማውያን ላይ ወጥቼ ልምታቸውን? በእጄስ አሳልፈህ ትሰጣቸዋለህን?” ሲል እግዚአብሔርን ጠየቀ። እግዚአብሔርም፣ “አዎን ሂድ፤ በርግጥ ፍልስጥኤማውያንን በእጅህ አሳልፌ እሰጥሃለሁ” አለው።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች