1
3 ዮሐንስ 1:2
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
ወዳጅ ሆይ፤ ነፍስህ በመልካም ሁኔታ ላይ እንዳለች ሁሉ መልካም ጤንነት እንዲኖርህና በነገር ሁሉ እንዲሳካልህ እጸልያለሁ።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
3 ዮሐንስ 1:11
ወዳጅ ሆይ፤ መልካም የሆነውን እንጂ ክፉውን አትምሰል። መልካም የሆነውን የሚያደርግ ሁሉ ከእግዚአብሔር ነው። ክፉ የሚያደርግ ግን እግዚአብሔርን አላየውም።
3
3 ዮሐንስ 1:4
ልጆቼ በእውነት የሚመላለሱ መሆናቸውን ከመስማት የሚበልጥ ደስታ የለኝም።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች