1
አሞጽ 6:1
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
በጽዮን ተዘልላችሁ የምትቀመጡ፣ በሰማርያ ተራራ ያለ ሥጋት የምትኖሩ፣ የእስራኤልም ሕዝብ ለርዳታ ወደ እናንተ የሚመጡባችሁ፣ እናንተ የአሕዛብ አለቆች ሆይ፤ ወዮላችሁ!
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
አሞጽ 6:6
በፋጋ የወይን ጠጅ ለምትጠጡ፣ ምርጥ ሽቱም ለምትቀቡ፣ ስለ ዮሴፍ መከራ ግን ለማታዝኑ ወዮላችሁ!
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች