1
ዘዳግም 26:19
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
ከፈጠራቸው ሕዝቦች ሁሉ በላይ በምስጋና፣ በስም፣ በክብርም ከፍ እንደሚያደርግህና በሰጠውም ተስፋ መሠረት ለአምላክህ ለእግዚአብሔር ቅዱስ ሕዝብ እንደምትሆን ተናግሯል።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
ዘዳግም 26:18
እግዚአብሔር በሰጠህ ተስፋ መሠረት አንተ፣ ሕዝቡና ርስቱ መሆንህን፣ ትእዛዙንም ሁሉ እንደምትጠብቅ በዛሬው ዕለት ተናግሯል።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች