1
ዘዳግም 34:10
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
እግዚአብሔር ፊት ለፊት ያወቀው እንደ ሙሴ ያለ ነቢይ ከዚያ ወዲህ በእስራኤል አልተነሣም።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
ዘዳግም 34:9
ሙሴ እጆቹን ጭኖበት ነበርና፣ የነዌ ልጅ ኢያሱ በጥበብ መንፈስ ተሞላ። ስለዚህ እስራኤላውያን አደመጡት፤ እግዚአብሔር ሙሴን አዝዞት የነበረውንም ሁሉ አደረጉ።
3
ዘዳግም 34:7
ሙሴ በሞተ ጊዜ ዕድሜው መቶ ሃያ ዓመት ነበር፤ ሆኖም ዐይኑ አልፈዘዘም፤ ጕልበቱም አልደከመም።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች