1
ዘፍጥረት 30:22
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
እግዚአብሔርም ራሔልን ዐሰባት፤ ልመናዋንም ሰምቶ ማሕፀኗን ከፈተላት።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
ዘፍጥረት 30:24
ስሙንም፣ “እግዚአብሔር ሌላ ወንድ ልጅ ጨምሮ ይስጠኝ” ስትል፣ ዮሴፍ አለችው።
3
ዘፍጥረት 30:23
ከዚያም ፀንሳ፣ ወንድ ልጅ ወለደችና “እግዚአብሔር ዕፍረቴን አስወገደልኝ” አለች፤
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች