1
ዘፍጥረት 38:10
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
ይህም በእግዚአብሔር ፊት ክፉ አድራጎት ሆኖ ስለ ተገኘ፣ እርሱንም እግዚአብሔር በሞት ቀሠፈው።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
ዘፍጥረት 38:9
አውናን ግን የሚወለደው ልጅ የርሱን ስም የሚያስጠራ እንደማይሆን ስላወቀ፣ ከወንድሙ ሚስት ጋራ ሩካቤ ሥጋ በፈጸመ ቍጥር የወንድሙንም ስም የሚያስጠራ ልጅ እንዳይወልድ ዘሩን በምድር ላይ ያፈስስ ነበር።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች