1
ዘፍጥረት 40:8
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
እነርሱም “ሁለታችንም ሕልም አየን፤ ነገር ግን የሚተረጕምልን ሰው አጣን” ሲሉ መለሱለት። ዮሴፍም፣ “ሁልጊዜስ ቢሆን የሕልም ትርጓሜ ከእግዚአብሔር የሚገኝ አይደለምን? እስኪ ያያችሁትን ሕልም ንገሩኝ” አላቸው።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
ዘፍጥረት 40:23
የሆነው ሆኖ፣ የመጠጥ አሳላፊዎቹ አለቃ ዮሴፍን አላስታወሰውም፤ ረሳው እንጂ።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች