1
ኢሳይያስ 5:20
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
ክፉውን መልካም፣ መልካሙን ክፉ ለሚሉ ብርሃኑን ጨለማ፣ ጨለማውን ብርሃን ለሚያደርጉ፣ ጣፋጩን መራራ፣ መራራውንም ጣፋጭ ለሚያደርጉ ወዮላቸው!
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
ኢሳይያስ 5:21
ራሳቸውን እንደ ብልኅ ለሚቈጥሩ፣ በራሳቸውም አመለካከት ጥበበኛ ለሆኑ ወዮላቸው!
3
ኢሳይያስ 5:13
ስለዚህ ሕዝቤ ዕውቀት በማጣቱ ይማረካል፤ መኳንንቱም በራብ ይሞታሉ፤ ሕዝቡም በውሃ ጥም ይቃጠላል።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች