1
ኤርምያስ 30:17
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
አንተን ግን መልሼ ጤነኛ አደርግሃለሁ፤ ቍስልህንም እፈውሳለሁ፤’ ይላል እግዚአብሔር። ‘የተናቀች ማንም የማይፈልጋት ጽዮን’ ብለውሃልና።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
ኤርምያስ 30:19
ከእነርሱም የምስጋና መዝሙር፣ የእልልታ ድምፅ ይሰማል። እኔ አበዛቸዋለሁ፤ ቍጥራቸውም አይቀንስም፣ አከብራቸዋለሁ፤ የተናቁም አይሆኑም።
3
ኤርምያስ 30:22
‘ስለዚህ እናንተ ሕዝብ ትሆኑኛላችሁ፤ እኔም አምላክ እሆናችኋለሁ።’ ”
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች