1
ኢዮብ 36:11
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
NASV
ታዝዘው ቢያገለግሉት፣ ቀሪ ዘመናቸውን በተድላ፣ ዕድሜያቸውንም በርካታ ይፈጽማሉ።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
ኢዮብ 36:5
“እግዚአብሔር ኀያል ነው፤ ግን ማንንም አይንቅም፤ ኀያል፣ በዐላማውም ጽኑ ነው።
3
ኢዮብ 36:15
ነገር ግን የሚሠቃዩትን ከሥቃያቸው ያድናቸዋል፤ በመከራቸውም ውስጥ ይናገራቸዋል።