1
ዘሌዋውያን 18:22
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
“ ‘ከሴት ጋራ እንደሚደረገው ሁሉ ከወንድ ጋራ አትተኛ፤ ይህ አስጸያፊ ነው።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
ዘሌዋውያን 18:23
“ ‘ከእንስሳ ጋራ ግብረ ሥጋ በመፈጸም ራስህን አታርክስ። ሴትም ከእንስሳ ጋራ ግብረ ሥጋ ለመፈጸም ራሷን አታቅርብ፤ ይህ አስጸያፊ ምግባር ነው።
3
ዘሌዋውያን 18:21
“ ‘ከልጆችህ ማንኛውንም ለሞሎክ እንዲሠዋ አሳልፈህ አትስጥ፤ የአምላክህንም ስም አታርክስ፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝ።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች