1
ዘኍልቍ 6:24-26
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
“ ‘ “እግዚአብሔር ይባርክህ፤ ይጠብቅህም፤ እግዚአብሔር ፊቱን ያብራልህ፤ ይራራልህም፤ እግዚአብሔር ፊቱን ይመልስልህ፤ ሰላሙንም ይስጥህ።” ’
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
ዘኍልቍ 6:27
“በዚህ ሁኔታ ስሜን በእስራኤላውያን ላይ ያደርጋሉ፤ እኔም እባርካቸዋለሁ።”
3
ዘኍልቍ 6:23
“አሮንንና ልጆቹን እንዲህ በላቸው፤ ‘እስራኤላውያንን በምትባርኩበት ጊዜ እንዲህ በሏቸው፤
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች