1
ምሳሌ 24:3
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
ቤት በጥበብ ይሠራል፤ በማስተዋልም ይጸናል፤
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
ምሳሌ 24:17
ጠላትህ ሲወድቅ ደስ አይበልህ፤ ሲሰናከልም ልብህ ሐሤት አያድርግ፤
3
ምሳሌ 24:33-34
ጥቂት ማንቀላፋት፤ ጥቂት ማንጐላጀት፤ እጅን አጣጥፎ ጥቂት ጋደም ማለት፤ ድኽነት እንደ ወንበዴ፣ ዕጦትም መሣሪያ እንደ ታጠቀ ሰው ይመጣብሃል።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች