1
መዝሙር 125:1
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
በእግዚአብሔር የሚታመኑ፣ ሳትናወጥ ለዘላለም እንደምትኖር እንደ ጽዮን ተራራ ናቸው።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
መዝሙር 125:2
ተራሮች ኢየሩሳሌምን እንደ ከበቧት፣ ከአሁን ጀምሮ ለዘላለም፣ እግዚአብሔር በሕዝቡ ዙሪያ ነው።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች